Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Browsing Category

Artcles

በፖለቲካ አመለካከቱ ማንም…

በፖለቲካ አመለካከቱ ማንም…                                                         ታዬ ከበደ አንዳንድ ወገኖች በተለይም ፅንፈኛው ሃይል የሀገራችንን ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለማጣጣል ሲል አገራችን ውስጥ ፖለቲከኛ አሊያም ጋዜጠኛ በመሆኑ ምክንያት…
Read More...

ስራ ፈጣሪዎቹ መስኮች

ስራ ፈጣሪዎቹ መስኮች                                                         ታዬ ከበደ በአገራችን እየተከናወኑ ያሉት የደንና የተፋሰስ ልማቶች ውጤት እያመጡ ነው። ቀደም ሲል የተጎዱ አካባቢዎች በአሁኑ ሰዓት እያገገሙና መሻሻልም እየታየባቸው ነው።…
Read More...

ውሣኔ ያለተግባር ጥርስ የሌለው አንበሳ ነው

ውሣኔ ያለተግባር ጥርስ የሌለው አንበሳ ነው ብ. ነጋሽ የአፍሪካ ህብረት 30ኛ የመሪዎች መደበኛ ስብሰባ ከቀናት በፊት በአዲስ አበባ ተካሂዷል። የአፍሪካ ህብረት መደበኛ የመሪዎች ስብሰባ ጥር ወር ላይ በየዓመቱ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ይታወቃል። የዘንድሮው የህብረቱ  የመሪዎች…
Read More...

ያልተፈታው ቋጠሮ

ያልተፈታው ቋጠሮ ዳዊት ምትኩ ህገ ወጥ ስደት የዓለማችን አንዱ የችግር መገለጫ ነው። በአገራችንም ያልተፈታው የችግር ቋጠሮ ሆኖ ቀጥሏል። የችግሩ መንስኤ የአመለካከት ጉዳይ ነው። ይህ የአመለካከት ችግር መነሻው እዚህ ሀገር ውስጥ ሰርቶ ማደግ አይቻልም ከሚል የተሳሳተ ግንዛቤ የመነጨ…
Read More...

የተሰሚነታችን እውነታዎች

የተሰሚነታችን እውነታዎች ዳዊት ምትኩ ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ፣ በአፍሪካና በዓለም ደረጃ ያላትን የዲፕሎማሲ ተሰሚነት ወደ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል። አገራችን በኢጋድ በኩል የቀጠናውን ሰላም ለማጠናከር፣ የኢኮኖሚ ትስስርን ለመፍጠር በምታደርገው ስራ ያላትን ተሰሚነት አላት።…
Read More...

የቁርጠኝነቱ ምክንያቶች

የቁርጠኝነቱ ምክንያቶች ዳዊት ምትኩ በአሁኑ ሰዓት አርሶና አርብቶ አደሩ ለተፋሰስ ልማት ቁርጠኛ ሆነው በመስራት ላይ ይገኛሉ። የቁርጠኝነት ምክንያቶች በርካታ ናቸው። በዋነኝነት ግን መንግስት እየተከተለ ያለው ትክክለኛ የልማት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ውጤት እያመጡላቸው መሆኑን…
Read More...

መጎልበት ያለበት ባህል

መጎልበት ያለበት ባህል ዳዊት ምትኩ በአገራችን የዴሞክራሲ ግንባታ ሂደት ውስጥ የተጀመረው የመነጋገር ባህል ይበልጥ መጎልበት ይኖርበታል። በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል እየተካሄደ ያለው የመወያየትና የመደራደር ባህል በራሱ የአገራችን የፖለቲካ ምህዳር እየሰፋ መሄዱን አንዱ ማሳያ ነው።…
Read More...

የፎረሸው ፖለቲካ ሃይሎች እና የወጣቱ ዝንጋኤ

የፎረሸው ፖለቲካ ሃይሎች እና የወጣቱ ዝንጋኤ ዮናስ በሀገሪቱ ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አካባቢዎች ዘላቂ ሰላም የማስፈን ስራው ተጠናክሮ ስለመቀጠሉ በርካታ አስረጂዎች መጥቀስ ይቻላል። ለአብነት ያህልም መንግስት በሀገሪቱ ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አካባቢዎች ዘላቂ ሰላም የማስፈን…
Read More...

ከህግ የበላይነት ወዲያ . . . ምን?  

ከህግ የበላይነት ወዲያ . . . ምን?   ስሜነህ ሰሞኑን ከገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ሃገር ቀስፎ የያዛትን ውጥረት የሚያረግብ ተስፋ ተሰምቷል፤ አንዳንዱም በተግባር ታይቷል፡፡ የኢሕአዴግ አራቱ ብሔራዊ ድርጅቶች ሊቃነ መናብርት በጋራ በሰጡት መግለጫ፣ በውስጣቸው የነበረውን…
Read More...

የደቡብ ሱዳን ሰላም ስምምነትን መተግበር ብቸኛ አማራጭ ነው- ዶ/ር ወርቅነህ

ሁለተኛው ዙር የደቡብ ሱዳን የሠላም ሂደት ትግበራ ማሳለጫ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና የኢጋድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበር ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ በደቡብ ሱዳን ዘላቂ ሠላም…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy