Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.
Browsing Category

Artcles

የእማኝነቱ ምስጢር

የእማኝነቱ ምስጢር                                                        ዘአማን በላይ የዚህ ፅሑፍ አነሳሽ ምክንያት ከመሰንበቻው ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም “አይ ኤም ኤፍ” (IMF) በያዝነው የፈረንጆች ዓመት ሀገራችን የስምንት ነጥብ አምስት…
Read More...

የኢትዮጵያ  ህዝቦች አንዳቸው ካላንዳቸው…

የኢትዮጵያ  ህዝቦች አንዳቸው ካላንዳቸው… አባ መላኩ የኢትዮጵያ ህዝቦች መለየት በማይቻልበት ሁኔታ የተቀላቀሉና አንዱ ሌላውን መስሎ ሳይሆን  ሆኖ የሚኖሩ፤ የዘመናት የአብሮነትና የአንድነት ታሪክን የሚጋሩ፣ በጨቋኝና ገዢ ስርዓታት እንኳን ያልተለያዩ ህዝቦች ናቸው። አዲሱ ጠቅላይ…
Read More...

                 የትናንቱ ስህተት አይደገምም

                 የትናንቱ ስህተት አይደገምም ዋኘው መዝገቡ በአገር ደረጃ ተከስተው የነበሩት የፖለቲካና የኢኮኖሚ ቀውሶች ሕዝብን ከፍተኛ ስጋትና ጥርጣሬ ውስጥ ከተውት  ነበር፡፡ የሙስና የመልካም አስተዳደር የፍትሕ የመሬት ቅርምት ችግሮች ሞልተው በመፍሰሳቸው በሕዝቡ…
Read More...

ያልተገነዘብናቸው ቁም ነገሮች

ያልተገነዘብናቸው ቁም ነገሮች                                                        ቶሎሳ ኡርጌሳ በዚህ ፅሑፍ ሁለት ቁም ነገሮችን አነሳለሁ። በፌዴራሊዝም ውስጥ ስላገኘናቸው፣ ግን በቅጡ ስላልተገነዘብናቸው ጉዳዩች። አንደኛው ስርዓቱ የህዝቦችን…
Read More...

የጠያቂው ጥያቄዎች…

የጠያቂው ጥያቄዎች…                                                 ቶሎሳ ኡርጌሳ ኢትዮጵያ በለውጥ ሂደት ውስጥ ትገኛለች። ሂደቱ ለመንግስት ብርታት ሆኖታል። ጠያቂው ትውልድ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች መንግስት የቤት ስራውን በተገቢው መንገድ እንዲያከናውን…
Read More...

አስተሳሳሪው ድር

አስተሳሳሪው ድር                                                     ዘአማን በላይ በዓባይ ወንዝ ጉባ ላይ የሚገነባው ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የቀጣናው አስተሳሳሪ ድር ነው። ይህ ድር የሚበጠስ አይደለም። አስተሳሳሪው ድር አሁን በሚገኝበት ቁመናው…
Read More...

“ጋን በጠጠር ይደገፋል”

“ጋን በጠጠር ይደገፋል”                                                                 ዘአማን በላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ሰሞኑን በተለያዩ መድረኮች ውሰጥ ከገለጿቸው በርካታ ጉዳዩች ውስጥ አንዱ የትምህርት ጥራት…
Read More...

“ይህን እሳት ፋብሪካ ገንቡበት…”

“ይህን እሳት ፋብሪካ ገንቡበት…” ስሜነህ “እናንተ ተስፋ ካላችሁ ሁላችንም ተስፋ ይኖረናል! እውቁ ግሪካዊ ዪሪፒደስ በአንድ ወቅት እንዳለው ሃብታም ለመሆን ከሁሉም የተሻለው ጊዜ ወጣትነት ነው፤ ድሃ ለመሆንም ከሁሉም የተሻለው ጊዜ አሁንም ወጣትነት ነው፡፡ ሁለቱም ያለው በእጃችሁ…
Read More...

  የትናንትናውን ምእራፍ ዘግተናል

  የትናንትናውን ምእራፍ ዘግተናል ዮናስ በመላ አገሪቷ ሰላምና መረጋጋት ሰፍኖ ኢትዮጵያውያን በተስፋ ተሞልተው የዕለት ተዕለት ተግባራቸውን እያከናወኑ መሆናቸው፣ አገሩን ለሚወድ ማንኛውም ሰው ዕፎይታ ይሰጣል፡፡ አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር  በጅግጅጋ፣ በአምቦ በመቐለ በባህርዳር እና…
Read More...

በተቃራኒ ጽንፍ የረገጡት መች ሊረቡን!

በተቃራኒ ጽንፍ የረገጡት መች ሊረቡን! አባ መላኩ እንደኔው እናንተንም  ይህ አባባል አግርሞት ይጭርባችሁ  ይሆን ስል አሰብኩና ላካፍላችሁ ወደድኩ።  “ግማሽ የደረሰን ጠርሙስ ለመሙላት እውስጡ ያለውን አፍሶ እንደገና  ለመሙላት መነሳት በየትኛውም መስፈርት ኪሳራና ድካም እንጂ ትርፍ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy