Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

የሱዳን ፕሬዝዳንት ለጄኔራል ሳሞራ የኑስ የሱዳን ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን አበረከቱ

https://youtu.be/KvGFjpZFFGw የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት ትልቅ ሚና እንዲጫወት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱት የጦር ኃይሎች ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሳሞራ የኑስ ከሱዳን ፕሬዝዳንት ኡመር ሀሰን አልበሽር የሱዳን ከፍተኛ ወታደራዊ ኒሻን…
Read More...

ኢትዮጵያ በውጭ መገናኛ ብዙሃን እይታ

ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች እያከናወነች ያለውን ስኬታማ ተግባራት የተለያዩ ዓለምአቀፍ መገናኛ ብዙሃን በድረገጾቻቸው ለንባብ አብቅተዋል። በተለይም በኢኮኖሚው መስክ እየታየ ያለው ለውጥ፣ የውጪም ሆነ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች በማከናወን ላይ ያሉት ተግባራት በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ ሆነው ለመውጣት…
Read More...

የመስከረም 7ቱ ህዝበ ውሣኔ

የአማራና ቅማንት ህዝቦች ተቀላቅለው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ህዝበ ውሳኔ ሲደረግ፤ ዜና ሐተታ ህዝበ ውሣኔ በአንድ አገር ወይም ክልል አግባብ ባለው አካል የተወሰነ ጉዳይ ሲሆን፤ አከራካሪ እና ህዝብ በእራሱ ድምጽ ጉዳዩን መለየት እንዳለበት የሚያስፈልግበት ጉዳይ ሲኖር የሚሰጥ የዜጎች…
Read More...

ኦሮሚያ ክልል በአምስት ወራት 10ሺ ፖሊሶች አስመርቋል

የኦሮሚያ ክልል ከትናንት በስቲያ በአላጌ ጊዜያዊ ማሠልጠኛ ማዕከል ፖሊሶችን ሲያስመርቅ፤ • ወቅታዊ ችግሮችን ለማቃለል ተስፋ ተጥሎባቸዋል የኦሮሚያ ክልል ባለፉት አምስት ወራት በህገመንግሥት የበላይነትና አጠባበቅ፣ በመልካም አስተዳደር ማስፈን፣ በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታና በሌሎች ፖሊሲያዊ…
Read More...

አቅዶ የሚያሳካ ብቻ ሳይሆን በፈተናም የማይናወጥ ሥርዓት

አቅዶ የሚያሳካ ብቻ ሳይሆን በፈተናም የማይናወጥ ሥርዓት ኢብሳ ነመራ የሁለተኛ ሚሊኒየም ሁለተኛውን አሥርት (decade) ሰሞኑን ተቀብለናል። የሁለተኛው አሥርት መግቢያ የሆነውን 2010 ዓመተ ምህረት የአሥርት ለውጥ መሆኑ የሚፈጥረውን ስሜት በሚመጥን ሁኔታ ነው የተቀበልነው፤…
Read More...

ግጭቱ የህዝቦች አይደለም

ግጭቱ የህዝቦች አይደለም ብ. ነጋሽ ሰሞኑን በኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ አጎራባች አካባቢዎች መልካም ወሬ አይሰማም። በሁለቱ ክለሎች አዋሳኝ ድንበር አካባቢዎች ለንጹሃን ዜጎች ህይወት መጥፋትና ከመኖሪያ አካባቢ መፈናቀል ምክንያት የሆኑ ግጭቶች አጋጥመዋል። የኢትዮጵያ ብሄሮች፣…
Read More...

ስኬቶች ለማሳነስና ድክመቶችን  ለማጎን እንሽቀዳደም!

ስኬቶች ለማሳነስና ድክመቶችን  ለማጎን እንሽቀዳደም! አባ መላኩ የፌዴራል ስርዓታችን  አገራችን  ላስመዘገበችው  ዘርፈ ብዙ ስኬቶች  መሰረት ሆኗል።  ኢትዮጵያ ለዘመናት የዘለቀ የነበረውን ችግሯን መፍታት የቻለችው በዚህ  የፌዴራል ስርዓት ነው። አንዳንዶች እዚህና…
Read More...

በኦሮሚያና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረው ግጭት ሁለቱን ህዝቦች አይወክልም- የሁለቱ ክልል ርእስ መስተዳድሮች

ሰሞኑን በኦሮሚያ እና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረው ግጭት ሁለቱን ህዝቦች እንደማይወከል የሁለቱ ክልል ርእስ መስተዳድሮች ገለጹ። የኦሮሚያ ክልል ርእስ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ እና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል አቻቸው አቶ አብዲ…
Read More...

ኢትዮጵያና ጣልያን የ125 ሚሊዮን ዩሮ የልማት ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ

ኢትዮጵያና ጣልያን የ125 ሚሊዮን ዩሮ የልማት ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ። የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጣልያን አምባሳደር ሚስተር ጁሴፔ ሚስትሬታ ሁለቱን አገራት ወክለው ስምምነቱን በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል።…
Read More...

ከ100 በላይ ለፌደራል መንግስት ተጠሪ የሆኑ ተቋማት የፋይናስ መመሪያ በመጣስ ከ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ አድርገዋል

ከ100 በላይ ለፌደራል መንግስት ተጠሪ የሆኑ ተቋማት የፋይናስ መመሪያ በመጣስ ከ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማድረጋቸው ተገለፀ። የተቋማቱ የውስጥ ኦዲተሮች ተጠሪነታቸው የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ከሆኑ በኋላ በ10 ወራት ውስጥ በቀረበለት የውስጥ ኦዲት ሪፖርት ነው ጥስቱ…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy