Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

ሰላም የነሱንን ስንለያቸው

ሰላም የነሱንን ስንለያቸው ስሜነህ በአገራችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ለተከሰቱት ችግሮች ዋነኛው ተጠያቂ እኔ ነኝ ብሎ መንግስት ሃላፊነቱን መውሰዱ ይታወሳል። ሃላፊነት መውሰድ ብቻ አይደለም ህዝቡን ይቅርታ ጠይቆ ችግሮቹን ለመፍታት የሚያስችሉትን አቅጣጫዎች አስቀምጧል።…
Read More...

ምህዳሩን ለማስፋት የጋራ ርብርብ ያስፈጋል

ምህዳሩን ለማስፋት የጋራ ርብርብ ያስፈጋል ዮናስ ባሳለፍናቸው 26 ዓመታት በሃገራችን የልማት፣ የዴሞክራሲና የፖለቲካ ምኅዳር  በርካታ ለውጦች የተመዘገቡ መሆኑ እሙን ነው። ይህ በሆነበት አግባብ ደግሞ ከ26 ዓመታት በኋላ አገሪቱን ቋፍ ውስጥ የከተቱ በርካታ ችግሮች…
Read More...

የተቋሙ ትንበያና መገለጫዎቹ

የተቋሙ ትንበያና መገለጫዎቹ ዳዊት ምትኩ ሰሞኑን ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (IMF) አገራችን በ2010 ዓ.ም 8.5 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት እንደምታስመዘግብ ተንብዩዋል። ታዲያ ለዚህ እድገቱ መገኘት ወሳኝ የሚባሉ ጉዳዩችንም አብሮ አንስቷል። በዚህም መሰረት ኢንዱስትሪ ፓርኮችን…
Read More...

የመስኖ ልማትና ስራ ፈጠራው

የመስኖ ልማትና ስራ ፈጠራው ዳዊት ምትኩ በአገራችን የመስኖ ልማት ከዚህ ቀደም በተሰሩት ስራዎች ወጣቶች ተጠቃሚ ሆነዋል። በተለይ አዲሱ የመስኖ ልማት ዕቅድ ከወጣ በኋላ ወጣቶች የሥራ ዕድል ማግኘት ችለዋል። በተጨማሪም በመስኖ ልማት ተጠቃሚ የሆነው አርሶ አደር እና አርብቶ አደር…
Read More...

ከኢንቨስትመንቱ ባሻገር

ከኢንቨስትመንቱ ባሻገር ዳዊት ምትኩ በአገራችን በኢንቨስትመንት ዘርፍ እየመጣ ያለው እድገት የሚያስመካ ነው። ለኢንቨስትመንቱ ስራችን አገራችን ያላት እምቅ ሃብትና ለባለ ሃብቶች የምትሰጠው ማበረታቻ በዘርፉ ላይ ለውጥ እያስመዘገቡ ናቸው። በአገራችን እየተካሄደ ያለው ኢንቨስትመንት…
Read More...

አስመስጋኙ ተግባር

አስመስጋኙ ተግባር ዳዊት ምትኩ በቅርቡ መንግስት በፈፀሙት ወንጀል ምክንያት ለእስር የተዳረጉ ግለሰቦችን በይቅርታና በምህረት መልቀቁን አስመልክቶ፣ አንዳንድ ወገኖች ተግባሩ በጫና የተደረገ በማስመሰል የሚሰጧቸው አስተያየቶች ፈፅሞ ትክክል አይመስሉኝም። መንግስት የህዝብን ጥያቄ ሰምቶ…
Read More...

ለአረንጓዴ ልማት ስኬታማነት

ለአረንጓዴ ልማት ስኬታማነት ወንድይራድ ኃብተየስ ሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተጀምሮ ተግባራዊ እንቅስቃሴው ቀጥሏል።  መንግሥትና ህዝቡ የአገራችንን የህዳሴ ራዕይ ለማረጋገጥ በከፍተኛ የፖለቲካ ቁርጠኝነት ተነሳስተዋል። ዕቅዱ በእውቀት እንዲመራ በውጤት…
Read More...

የውጭ ጉዳይ ሚ/ር፤ 21 ኢትዮጵያውያንን ከሊቢያ አስመለሰ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዓለማቀፉ የስደተኞች ድርጅት (IOM) ጋር በመተባበር፣ 21 ኢትዮጵያውያንን ከሊቢያ ወደ ሃገር ቤት ማስመለሱን ያስታወቀ ሲሆን 45 ኢትዮጵያውያንም ወደ አገራቸው ለመመለስ ተዘጋጅተዋል ብሏል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ለአዲስ አድማስ ባደረሰው…
Read More...

መቼ ነው፣ የቢሊዮን ብሮችን ከንቱ ብክነት የምናስቆመው? ወይስ በራሱ እድል ይስተካከላል?

Written by  ዮሃንስ ሰ .የመንግስት ፕሮጀክቶችና ቢዝነሶች በከንቱ የሚያባክኑት ሃብት፣ አገርን ያቃወሰ ችግር ነው ይላል - የኢህአዴግ መግለጫ። .ከዚያስ? በፌደራል ብቻ ሳይሆን፣ በየክልሉም የመንግስት ቢዝነሶችና ፕሮጀክቶች እንደሚስፋፉም እቅዱን ገልጿል - ራሱ ኢህአዴግ።…
Read More...

“ከማክበር ባለፈም እንድናምነው ይፈልጋል”

አቶ ልደቱ አያሌው ትውልድና ዕድገታቸው ወሎ ላሊበላ አካባበቢ ነው፤ እስከ 12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን ያጠናቀቁትም በዚያው በላሊበላ ነው:: የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በታሪክ፣ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን በፖለቲካል ሳይንስና ዓለማቀፍ ግንኙነት ሁለቱንም ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በደቨሎፕመንት…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy