Ethiopiaprosperous
Ethiopian News Ethiopian Daily news, Regarding political and social Issues.

‹‹ሀገርን መወከል ከባድ ሃላፊነት ነው›› የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነህ

የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴት ሚኒስትር ዶ/ር ወርቅነ ገበየው አዲስ ለተሸሙትና ለነባር አምባሳደሮች በተዘጋጀው ስልጠና መድረክ ላይ ሀገርን መወከል ከባድ ሃላፊነት መሆኑን ተናገሩ፡፡ ይህ ስልጠና በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ የሚያተኩር ሲሆን በዋናነት ግን የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም…
Read More...

“ሹክሹክታ”—ልሳነ አሉባልታ

የአንሸኳሿኪው ሚዲያ አስገራሚ ነገር፤ በአደባባይ በዜና የተነገረን ሃቅ ከዶክተር ወርቅነህ ጋር የግድ አጣብቆ በመስፋት “ሹክሹክታ ነው” ሊለን ሁሉ መዳዳቱ ነው። “አይ አለማፈር” አሉ ሼህ ከድር። በመገናኛ ብዙሃን የተነገረ አንድ ጉዳይ እንደምን መንሾካሾኪያ ሊሆን እንደሚችል የሚያውቀው…
Read More...

ስልጣን የሚያዘውም፣ ስልጣን ላይ መቆየት የሚቻለውም ህዝብ ሲፈቅድ ብቻ ነው፤ – አቶ ታዬ ደንደኣ

ኣንኛውም ፓርቲ ስልጣን መያዝ የሚችልውም ሆነ ስልጣን ላይ መቆየት የሚችለው ህዝብ ሲፈቅድ ብቻ መሆኑን ተገንዝቦ መንቀሳቀስ እንደሚገባ የኦሮሮሞ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ማዕከላዊ ጽህፈት ቤት የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ታዬ ደንደኣ አሳሰቡ፡፡ አቶ ታዬ፣ በኦሮሚያ ክልል ያለውን የሰላም ሁኔታ…
Read More...

‹ቅድሚያ መከናወን የሚገባቸው ተግባራት ሳይጠናቀቁ ወደምርጫ መግባት ለውጡን መቀልበስ ይሆናል››-ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄ…

መንግሥት በአገሪቱ ለውጥ ለማምጣት ከሚሰራባቸው ዘርፎች ዋነኛው የዴሞክራሲ ተቋማትን ማጎልበት ነው፡፡ በዚህም ከጥቂት ወራት አስቀድሞ በመንግሥት በተደረገ ጥሪ ከአገር ውጭ የነበሩ የተለያዩ የፖለቲካ ድርጅቶች ወደ አገር እንደገቡ ይታወቃል፡፡ አርበኞች ግንቦት ሰባት ንቅናቄም ጥሪውን ተቀብሎ…
Read More...

የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው የመከላከያ ሰራዊት እንቅስቃሴ ሊረበሽ አይገባም—ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል

የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው የመከላከያ ሰራዊት እንቅስቃሴ ሊረበሽ አይገባም---ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ኢ.ፕ.ድ) የትግራይ ህዝብ ህጋዊ በሆነው የመከላከያ ሰራዊት ከቦታ ወደ ቦታ መንቀሳቀስ ሳይረበሽ በልማቱ ላይ ሊያተኩር እንደሚገባ የክልሉ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደር ዶክተር…
Read More...

<<ቃልን ማጠፍ በኦሮሞ ባህል የተለመደ አይደለም>> አቶ ገላሳ ዲልቦ የሽግግር አካል ኦነግ ሊቀመንበር

በትግል ውስጥ ወደ 45 ዓመታት ያህል ቆይተዋል፡፡ ለበርካታ ዓመታትም በውጭ አገር የቆዩ ሲሆን፣ ወደ አገር ቤት የገቡት ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድን ጥሪ ተከትሎ በታህሳስ ወር ማጠናቀቂያ ላይ ነው – አቶ ገላሳ ዲልቦ ፡፡ ለራሳቸው የሚበቃቸውን ያህል መማራቸውን…
Read More...

‹‹የወልቃይትና የራያ ጉዳይ በቀላሉ አይታይም›› -ዶክተር አምባቸው መኮንን የጠ/ሚኒስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ

‹‹የወልቃይትና የራያ ጉዳይ ህዝብ እየሞተበት ያለ ጥያቄ እንደመሆኑ በቀላሉ የሚታይ አይደለም›› ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ  ሚኒስትር ዶክተር አምባቸው መኮንን አስታወቁ፡፡  ለኢፌዴሪ ፕሬዚዳንትነት መታጨታቸውን ህዝቡ ባለመፈለጉ በፖለቲካ ተሳትፏቸው…
Read More...

አርብቶ አደሩንና አባሎቼን በአግባቡ ከጎኔ ባለማሰለፌ የሚፈለገው ለውጥ አልመጣም…አብዴፓ

ሰመራ ህዳር 24/2011 የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲዊ ፓርቲ /አብዴፓ አባላቱንና አርብቶ አደሩን በሚፈለገው ደረጃ ከጎኑ ባለማሰለፉ የህዝቡ ኑሮ የሚጠበቀውን ያክል እንዳልተለወጠ ገለጸ። ፓርቲው 7ኛው መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ በሰመራ ከተማ ማካሔድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ…
Read More...

በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር የሚገኘው የሁመራ ኦምነሐጀር መንገድ ተከፈተ

አዲስ አበባ ታህሳስ 29/2011 ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዓብይ አህመድና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ ኢትዮጵያንና ኤርትራን የሚያገናኘውን የሁመራ ኦምነሐጀር መንገድ ዛሬ በይፋ ከፈቱ። ኡምናሀጅር-ሁመራ ድንበር መከፈት በሁለቱ ወገን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የበለጠ…
Read More...

የዛላንበሳ መንገድ የጉምሩክና ሌሎች ስርዓቶች ከተጠናቀቁ በኋላ ዳግም እንደሚከፈት ተጠቆመ

ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚያገናቸው የዛላንበሳ መስመር የጉምሩክና ሌሎች ስርዓት ከተበጁለት በኋላ ዳግም እንደሚከፈት ተጠቆመ። ኢትዮጵያና ኤርትራ ሁለት አስርተ ዓመታት የቆየ ቁርሿቸውን ትተው ወደ ሰላም ከተመለሱ ወራቶች ተቆጥረዋል። ሁለቱ አገራት በመሪ ደረጃ ግንኙነት ከፈጠሩ ከጥቂት…
Read More...

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy