የ‹‹መጥተህ ብላ›› ከተማ አፈ ታሪክ
ከአዲስ አበባ ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ በደብረ ብርሃን መንገድ በ226 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኘው ከተማ ‹‹መጥተህ ብላ›› ትሰኛለች፡፡ በሰሜን ሸዋ ዞን የበረኸት ወረዳ መቀመጫ ከተማ የሆነችው መጥተህ ብላ በ1954 ዓ.ም. የአካባቢው ገዢ (አስተዳዳሪ) በነበሩት በአቶ ሀብተ ማርያም ዘቢር…
Read More...
Read More...
