የሶማሊያ ስደተኞችን መልሶ ለማቋቋም አሳታፊና ሁሉን አቀፍ ተግባር አስፈላጊ ነው
የሶማሊያ ስደተኞችና ተፈናቃዮችን ወደ አገራቸው መልሶ የማቋቋሙ ተግባር አስተማማኝነት የሚረጋገጠው ከ“አካባቢው ሲመነጭ አሳታፊና ሁሉን አቀፍ ሲሆን ነው” ሲሉ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትርና የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ሊቀ መንበር ኃይለማርያም ደሳለኝ ገለጹ።
የምስራቅ አፍሪካ…
Read More...
Read More...
