ሀሰተኛ ሰነድ ተጠቅመው 3 ሚሊየን ብር አጭበርብረዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ
ሃሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና በመገልገል ከቀድሞው የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ የተለያዩ ቅርንጫፎች የደንበኞችን ሲፒዮ በመጠቀም ከ3 ሚሊየን ብር በላይ አጭበርብረዋል የተባሉ ሶስት ግለሰቦች ከ10 እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ፅኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ።
ተከሳሾቹ የባንኩ የመልዕክት…
Read More...
Read More...
