ተቋማት ሆይ መዝገቡን ግለጡ፤ ሳጥኑንም ክ…ፈ…ቱ!
እርሶ፤ ከዓመታት የባህር ማዶ ቆይታ በኋላ ወደ ትውልድ ቀዬዎ ተመልሰው በባዕድ ምድር ያፈሩትን ጥሪት በኢንቨስትመንት ለማፍሰስ የተዘጋጁ አገር ወዳድ ‹‹ዳያስፖራ›› ነዎት እንበል፡፡ በኢትዮጵያ የሚኖርዎት ቆይታና መርሃግብር በጣም የተጣበበና በጊዜ የተሰፈረ ነው፡፡ ስለዚህ ምንም የሚባክን ደቂቃ…
Read More...
Read More...
