በህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር የተከሰሱት በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ
ህጋዊ ፈቃድ ሳይኖራቸው ኢትዮጵያውያንን በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ሀገር የላኩና የመላክ ሙከራ ያደረጉ ግለ ሰቦች በገንዘብና በእስራት ተቀጥተዋል፡፡
ተከሳሽ ሊራንሶ ጫሚሶ ሱሞሮ በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ሀዲያ ዞን ሸሸጎ ወረዳ የሆሳዕና ከተማ ነዋሪ ነው፡፡
ከኢፌዲሪ…
Read More...
Read More...
