40 ሺህ ሰዎች ከሳዑዲ አረቢያ ለመመለስ የጉዞ ሰነድ ወስደዋል
ቁጥራቸው 40 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ የጉዞ ሰነድ መውሰዳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ አለም፥ የተመላሾችን ጉዳይ ለማፋጠን የሚያስችል ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።
በሳዑዲ አረቢያ…
Read More...
Read More...
