የኢ.ፌ.ድ.ሪ የመከላከያ አዛዥነትና እስታፍ ኮሌጅ በተለያዩ ሙያ ያሰለጠናቸውን መኮንኖችን በዛሬው እለት አስመርቋል። በምርቃት ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚንስትር አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ ያደረጉት ንግግር ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።


Get real time updates directly on you device, subscribe now.
This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More